Skip to main content
See every side of every news story
Published loading...Updated

ሴቶች በጥበብ ይኖራሉ፤ በራስ መተማመን ይሠራሉ፤ ይችላሉም - ከንቲባ አዳነች አቤቤ - Welcome to Fana Media Corporation S.C

Summary by fanamc.com
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዛሬ ማለዳ 16 ሺህ ሴቶች የተሳተፉበትን የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ አስጀምረዋል፡፡ ከንቲባዋ በዚህ ወቅት÷ሴቶች በጥበብ ይኖራሉ፤ በራስ መተማመን ይሠራሉ፤ በራስ መተማመን ይሮጣሉ፤ ይችላሉም ብለዋል፡፡ ሁላችንም እጅ ለእጅ ተያይዘን የኢትዮጵያን ብልጽግና እናረጋግጣለን ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡ ውድድሩ በኮሪደር ልማቱ አማካኝነት እጅግ ውብ፣ ምቹና ለከተማዋ አዲስ ዘመናዊ መልክ ባላበሰው በቦሌ – አትላስ – ኡራኤል መንገድ ላይ በልዩ ድምቀት መከናወኑን አመልክተዋል፡፡ The post ሴቶች በጥበብ ይኖራሉ፤ በራስ መተማመን ይሠራሉ፤ ይችላሉም – ከንቲባ አዳነች አቤቤ appeared first on Welcome t…
DisclaimerThis story is only covered by news sources that have yet to be evaluated by the independent media monitoring agencies we use to assess the quality and reliability of news outlets on our platform. Learn more here.Cross Cancel Icon

1 Articles

Think freely.Subscribe and get full access to Ground NewsSubscriptions start at $9.99/yearSubscribe

Bias Distribution

  • There is no tracked Bias information for the sources covering this story.

Factuality Info Icon

To view factuality data please Upgrade to Premium

Ownership

Info Icon

To view ownership data please Upgrade to Vantage

fanamc.com broke the news in on Sunday, March 22, 2026.
Too Big Arrow Icon
Sources are mostly out of (0)
News
Feed Dots Icon
For You
Search Icon
Search
Blindspot LogoBlindspotLocal